እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩትና ከብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ “ያልተፃፈ ገድል” በተሰኘው የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ መፅሐፍ ላይ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይት የመነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲው አቶ ተሻገር አስማረ ሲሆኑ ፍላጐት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ተጋብዟል፡፡
እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩትና ከብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ “ያልተፃፈ ገድል” በተሰኘው የዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ መፅሐፍ ላይ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይት የመነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲው አቶ ተሻገር አስማረ ሲሆኑ ፍላጐት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ተጋብዟል፡፡