ሚዩዚክ ሜይዴይ፤ በዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ በተፃፈው “መንገደኛ” በተሰኘ የጉዞ ማስታወሻ መፅሐፍ ላይ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ፣በብሔራዊ ቤተመፃህፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ የሚያቀርበው የ”አዲስ አድማስ” ዋና አዘጋጅ፣ ገጣሚ ነቢይ መኮንን ሲሆን ፍላጎቱ ያላቸው ወገኖች በፕሮግራሙ ላይ እንዲታደሙ አዘጋጁ ጋብዟል፡፡
Saturday, 23 December 2017 10:53
“በመንገደኛ” መጽሐፍ ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና