Saturday, 06 January 2018 13:09

78ኛው ግጥም በጃዝ ምሽት ረቡዕ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(7 votes)

 78ኛው ዙር “ግጥም በጃዝ” የኪነ ጥበብ ምሽት የፊታችን ረቡዕ በራስ ሆቴል አዳራሽ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡
በፕሮግራሙ ላይ ገጣሚና ጋዜጠኛ ነቢይ መኮንን፣ ሚካኤል ሽፈራው፣ ገዛኸኝ ፀጋው፣ በሀይሉ ገ/እግዚአብሔርና ምህረት ከበደ ግጥም፣ ወግና ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን በዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ ደራሲነት የተፃፈ አጭር ተውኔት በአርቲስት ሽመልስ አበራና እታፈራሁ መብራቱ ይተወናል ተብሏል፡፡

Read 4036 times