በደራሲ ዓለሙ አማረ የተዘጋጀው “የግጭት አፈታትና አያያዝ ጥበብ” የተሰኘ መፅሐፍ ነገ ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድህረ ምረቃ ት/ቤት አዳራሽ ይመረቃል፡፡
ከምርቃቱ ሥነ ሥርዓት በተጨማሪም በመፅሐፉ ላይ ውይይት እንደሚደረግ የተጠቆመ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ የኪነጥበብ ሰዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንደሚታደሙ ተገልጿል፡፡
Saturday, 13 January 2018 15:38
“የግጭት አፈታትና አያያዝ ጥበብ” መፅሐፍ ነገ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና