Print this page
Saturday, 10 February 2018 11:53

በ“እርድ እና ፍርድ” ላይ ነገ ውይይት ይደረጋል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጀርመን የባህል ማዕከል (ጎተ) እና ከብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር “እርድ እና ፍርድ” በተሰኘው የአበረ አያሌው የግጥም መድበል ላይ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በኤጀንሲው አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ጋዜጠኛና ሃያሲ ደረጀ በላይነህ ሲሆኑ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ አዘጋጁ ጋብዟል፡፡

Read 1056 times