Sunday, 25 February 2018 00:00

“ቋንቋ እውቀት አይደለም” መፅሐፍ ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(5 votes)

 በደራሲ አንድነት ሀይሉ የተዘጋጀው “ቋንቋ እውቀት አይደለም” የተሰኘ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ደራሲው፤ “ሁሉም ሰው ውስጥ ሁሉም ቋንቋ አለህ ቋንቋ አለህ ቋንቋ እውቀት አይደለም፤ እውቀት ግን ቋንቋ ነው፡፡ ቋንቋ ሀገር አይደለም፤ ግን እውቀት ግን ሀገር ነው” ይላል- ደራሲው በመፅሐፉ፡፡
በዚህ መፅሐፍ ውስጥ ከተነሱ አያሌ ርዕሰ ጉዳዮች መካከል”የብሄር ጭቆና ምንድ ነው ብሄርስ ምንድ ነው?”፣ “ቱሪዝምና ቋንቋ”፣ “ትምሀርትና ቋንቋ የሚሉት ይገኙበታል፡፡ በ151 ገፆች የተቀነበበው መፅሐፍ በ50 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 4851 times