Tuesday, 13 March 2018 13:40

“ራስን ፍለጋ” የስዕል ትርኢት እየታየ ነው

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ጋለሪያ ቶሞካ 25ኛውን ዙር የስዕል ትርኢት ትላንት ምሽት ሳር ቤት ካናዳ ኤምባሲ ፊት ለፊት በሚገኘው ጋለሪው የከፈተ ሲሆን ለሁለት ወራት ለዕይታ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡
በዚህ ትርኢት ላይ የአንጋፋዋ ሰዓሊ ስናፍቅሽ ዘለቀ ከ40 በላይ ስራዎች “ራስን ፍለጋ” በሚል ርዕስ ለእይታ ይቀርባሉ ተብሏል፡፡

Read 3874 times