Saturday, 07 April 2018 00:00

የከረመለታ!...

Written by 
Rate this item
(2 votes)

አረዱለት ጥጃ
ጋረዱለት ግምጃ፣
የከረመለታ…
ጎደ’ላሉት ጎታ
ከለከሉት ኩታ!
(መኮንን ተሾመ ቶሌራ - ዘ ገዳም ሰፈር)

Read 1909 times