Sunday, 03 June 2018 00:00

ስድስተኛው የኪነ ጥበብ ምሽት ሐሙስ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(2 votes)


    ሰምና ወርቅ ሚዲያ ኢንተርቴይመንት፤ ስድስተኛውን የኪነጥበብ ምሽት የፊታችን ሐሙስ ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ መገናኛ ፓናሮማ ሆቴል አጠገብ በሚገኘው ቫምዳስ መዝናኛ ማዕከል ያካሂዳል፡፡
በዝግጅቱ ላይ ዶ/ር ዮናስ ባህረ ጥበብ፣ የሙዚቃ ባለሙያውና ተመራማሪ ሰርጸ ፍሬስብሃት፣ ገጣሚ ትእግስት ዓለሙ፣ አርቲስት አዜብ ወርቁ (የፕሮግራሙ አማካሪ)፣ ደራሲ በሀይሉ ገ/እግዚአብሄር፣ ገጣሚ ኤፍሬም ስዩምና ገጣሚ ታደለ ሲሳይ ስራዎቻቸውን እንደሚያቀርቡ ታውቋል፡፡

Read 3172 times