Sunday, 06 May 2012 15:02

“ኢሮብ ዓዳ’ር” መጽሐፍ ተመረቀ

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

በትግራይ ክልል የሚገኘውን የኢሮብ አካባቢ ሥነቃል ተሰባስቦ በኢሮብ ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን ይኸው መጽሐፍ ትናንት ከቀኑ 7 ሰዓት አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ በመምህር በርሃ ዚግታ የተዘጋጀው ባለ 201 ገጽ መጽሐፍ ዋጋ 50 ብር ነው፡፡

 

 

 

Read 1088 times Last modified on Sunday, 06 May 2012 15:03