በትግራይ ክልል የሚገኘውን የኢሮብ አካባቢ ሥነቃል ተሰባስቦ በኢሮብ ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን ይኸው መጽሐፍ ትናንት ከቀኑ 7 ሰዓት አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ በመምህር በርሃ ዚግታ የተዘጋጀው ባለ 201 ገጽ መጽሐፍ ዋጋ 50 ብር ነው፡፡
በትግራይ ክልል የሚገኘውን የኢሮብ አካባቢ ሥነቃል ተሰባስቦ በኢሮብ ቋንቋ የተፃፈ ሲሆን ይኸው መጽሐፍ ትናንት ከቀኑ 7 ሰዓት አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል ተመረቀ፡፡ በመምህር በርሃ ዚግታ የተዘጋጀው ባለ 201 ገጽ መጽሐፍ ዋጋ 50 ብር ነው፡፡