Saturday, 30 June 2018 12:07

“ግርምተ ሳይቴክ” መፅሐፍ ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

 በኢቢኤስ ቴሌቪዥን “ቴክ ቶክ” በተሰኘው ሾው አስገራሚ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በማስተዋወቅና በመተንተን የሚታወቀው የሰለሞን ካሳ “ግርምተ ሳይቴክ” መፅሐፍ ከትንት በስቲያ ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ በሸራተን ሆቴል ላሊበላ አዳራሽ ተመረቀ፡፡
መፅሐፉ ለኢትዮጵያውን እንዲያገለግል በአማርኛ የተፃፈ ሲሆን፤ የምረቃው ሥነ ስርዓት በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የአይሲቲ ኤክስፖ ኢትዮጵያ 2010 የአይሲቲ ሳምንት ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ እንደሆነና በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ የሚኒስትሩ የስራ ኃላፊዎች፣ በዘርፉ የተሰማሩ ባለሙያዎችና ተጋባዥ እንግዶች እንደተገኙም ታውቋል፡፡ 

Read 6744 times