በረድኤት ኪነጥበባት የተዘጋጀው የተለያዩ የጥበብ ድግሶች የሚቀርቡበት “የመስከረም ሽታ” የስነ ጽሁፍ ምሽት የፊታችን ሰኞ መስከረም 7 ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በሩሲያ የባህል ማዕከል (ፑሽኪን አዳራሽ) ይካሄዳል፡፡ በገጣሚያኑ በላይ በቀለ ወያ፣ ምልዕቲ ኪሮስና በእንድቅቲዩ የኪነ-ጥበብ ቤተሰቦች ግጥሞችና ወጐች የሚቀርቡ ሲሆን፤ በአማን ቢሰጠኝ የተሰናዳ ቃለ-ተውኔትም እንደሚቀርብ አዘጋጁ ረድኤት ኪነ-ጥበባት አስታውቋል፡፡
Saturday, 15 September 2018 00:00
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና