በገጣሚ ዘካሪያስ ገ/ሚካኤል የተፃፉ 90 ያህል ግጥሞችን ያካተተው “እግዜርና ጥበቡ” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ገጣሚ ዘካሪያስ በግጥሞቹ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ፍልስፍና ነክ ሀሳቦችን ዳስሷል፡፡ መጽሐፉ በቅርቡ የተመረቀ ሲሆን በ90 ገፆች ተቀንብቦ፣ በ50 ብርና በ20 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በገጣሚ ዘካሪያስ ገ/ሚካኤል የተፃፉ 90 ያህል ግጥሞችን ያካተተው “እግዜርና ጥበቡ” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ ገጣሚ ዘካሪያስ በግጥሞቹ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ፍልስፍና ነክ ሀሳቦችን ዳስሷል፡፡ መጽሐፉ በቅርቡ የተመረቀ ሲሆን በ90 ገፆች ተቀንብቦ፣ በ50 ብርና በ20 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡