በወጣቱ ገጣሚ ኑሮዬ አያሌው (ሉሲ) የተፃፉ ከ80 በላይ ግጥሞችን የያዘው “ቀስትና ደጋን” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ግጥሞቹ፤ በማህበራዊ ፖለቲካዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያጠነጥናሉ ተብሏል፡፡ በ95 ገፆች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ በ54 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን ገጣሚው ቀጣይ መጽሐፉን ለአንባቢ ለማድረስ በዝግጅት ላይ መሆኑን በመፅሐፉ መግቢያ ላይ ገልጿል፡፡
በወጣቱ ገጣሚ ኑሮዬ አያሌው (ሉሲ) የተፃፉ ከ80 በላይ ግጥሞችን የያዘው “ቀስትና ደጋን” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ግጥሞቹ፤ በማህበራዊ ፖለቲካዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያጠነጥናሉ ተብሏል፡፡ በ95 ገፆች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ በ54 ብር ለገበያ የቀረበ ሲሆን ገጣሚው ቀጣይ መጽሐፉን ለአንባቢ ለማድረስ በዝግጅት ላይ መሆኑን በመፅሐፉ መግቢያ ላይ ገልጿል፡፡