በታዋቂው አሜሪካዊ ደራሲ ማርክ ትዌይን “The Man that Corrupted Hadleyburg” በሚል ርዕስ የተፃፈውና ተወዳጅነትን ያተረፈው መጽሐፍ፤ በተርጓሚ ሀይከል ሙባረክ “ከተሚቱን የሞሰናት ሰውዬ” በሚል ወደ አማርኛ ተመልሶ ለንባብ በቃ፡፡
በ74 ገፆች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ በ75 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በታዋቂው አሜሪካዊ ደራሲ ማርክ ትዌይን “The Man that Corrupted Hadleyburg” በሚል ርዕስ የተፃፈውና ተወዳጅነትን ያተረፈው መጽሐፍ፤ በተርጓሚ ሀይከል ሙባረክ “ከተሚቱን የሞሰናት ሰውዬ” በሚል ወደ አማርኛ ተመልሶ ለንባብ በቃ፡፡
በ74 ገፆች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ በ75 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡