ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ “ጋዜጠኝነትና ጋዜጠኛ” በተሰኘ ጥናታዊ ፅሁፍ ላይ በብሔራዊ ቤተ - መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ጋዜጠኛና ደራሲ ታዲዮስ ታንቱ ሲሆኑ መድረኩ በሰለሞን ተሰማ ጂ እንደሚመራ ታውቋል፡፡ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ሚዩዚክ ሜይ ዴይ ጋብዟል፡፡
Saturday, 24 November 2018 13:01
“ጋዜጠኝነትና ጋዜጠኛ” በሚል ጥናታዊ ፅሑፍ ላይ ውይይት ይካሄዳል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና