Saturday, 15 December 2018 15:09

የ14ኛ ዓመት መታሰቢያ

Written by 
Rate this item
(8 votes)

ለእኛ ግን ዛሬም ውድነህ
ዛሬም ደማቅ ነህ፡፡
በክብር ከልባችን ትኖራለህ
ቤተሰቦችህ

(አሰፋ ጎሳዬ የአዲስ አድማስ መሥራችና ባለቤት ነበር)

አትጠራጠር አሴ
ዛሬም አለህ ነገም አለህ!
ሁሌ ስለምናስታውስ
አለህ እኛጋ በመንፈስ ውስጣችን
አለህ ዳር ድረስ!
አገርህም ዛሬም አለች
እየተንገዳገደች
አንድ ምዕራፍ ዘላለች
ስለዚህም
አብረኸን ነህ
ዛሬም አለህ
ነገም አለህ!!

Read 3122 times