በአለማችን የተለያዩ አገራት በፈረንጆች አመት 2018 የተከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎች ከ5 ሺህ በላይ ሰዎችን ለህልፈተ ህይወት የዳረጉ ሲሆን 28.9 ሚሊዮን ያህል ሰዎችንም በአደገኛ የአየር ንብረት ለውጦች ሳቢያ ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ መዳረጋቸው ተዘግቧል፡፡
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ እንዳለው፣ በአመቱ የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ፣ ሰደድ እሳት፣ ጎርፍና ሌሎች አደገኛ የተፈጥሮ አደጋዎች በርካቶችን ለሞትና ለመፈናቀል የዳረጉ ሲሆን ፍሎሪዳን የመታው ሃሪኬን ሚካኤል፣ የካሊፎርኒያ የሰደድ እሳት፣ የስፔንና የፈረንሳይ ሃይለኛ ሙቀት፣ የኢንዶኔዢያ የመሬት መንቀጥቀጥና ጎርፍ በአመቱ ከተከሰቱና የከፋ ጥፋት ካደረሱት መካከል ይጠቀሳሉ፡፡
Published in
ከአለም ዙሪያ
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል