Print this page
Tuesday, 01 January 2019 00:00

የተፈጥሮ አደጋዎች

Written by 
Rate this item
(0 votes)


    በአለማችን የተለያዩ አገራት በፈረንጆች አመት 2018 የተከሰቱ የተፈጥሮ አደጋዎች ከ5 ሺህ በላይ ሰዎችን ለህልፈተ ህይወት የዳረጉ ሲሆን 28.9 ሚሊዮን ያህል ሰዎችንም በአደገኛ የአየር ንብረት ለውጦች ሳቢያ ለአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ መዳረጋቸው ተዘግቧል፡፡
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከሰሞኑ ባወጣው መረጃ እንዳለው፣ በአመቱ የተከሰቱ የመሬት መንቀጥቀጥ፣ ሰደድ እሳት፣ ጎርፍና ሌሎች አደገኛ የተፈጥሮ አደጋዎች በርካቶችን ለሞትና ለመፈናቀል የዳረጉ ሲሆን ፍሎሪዳን የመታው ሃሪኬን ሚካኤል፣ የካሊፎርኒያ የሰደድ እሳት፣ የስፔንና የፈረንሳይ ሃይለኛ ሙቀት፣ የኢንዶኔዢያ የመሬት መንቀጥቀጥና ጎርፍ በአመቱ ከተከሰቱና የከፋ ጥፋት ካደረሱት መካከል ይጠቀሳሉ፡፡

Read 989 times
Administrator

Latest from Administrator