Saturday, 02 February 2019 15:28

“አፍን ዘግቶ ፉጨት” ውይይት ይካሄድበታል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)


    በምንዳር አለው ዘውዴ በተፃፈውና “አፍን ዘግቶ ፉጨት” በተባለው ልብወለድ መጽሐፍ ላይ በነገው ዕለት ውይይት ይካሄድበታል፡፡
በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት ኤጀንሲ፣ በጀርመን ባህል ማዕከልና በእናት ማስታወቂያ ትብብር የሚዘጋጀው የመፃሕፍት ውይይት ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት ኤጀንሲ አዳራሽ የሚካሄድ ሲሆን፤ ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው ለመጽሐፉ የውይይት የመነሻ ሃሳብ ያቀርባሉ ተብሏል፡፡

Read 6693 times