የፍቅርና የመደመር የኪነጥበብ ምሽት በብሔራዊ ቴአትር
• ሰኞ የካቲት 4 ቀን 2011 ዓ.ም ከ11 ሰዓት ጀምሮ
• በመደመር በፍቅር፣ በኢትዮጵያዊ አንድነትና በይቅርታ ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ውብ የኪነጥበብ መሰናዶዎች የሚቀርቡበት ምሽት
• ገጣሚና የሥነጽሑፍ ምሁር ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ አንጋፋው ገጣሚ ነቢይ መኮንን፣ ገጣሚና ሰዓሊ በቀለ መኮንን፣ ገጣሚት
ምስራቅና ሌሎች አንጋፋና ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ማራኪ የሥነጽሑፍ ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ!
• የ “መደመር” የግጥም ውድድር አሸናፊዎች ይሸለማሉ!!
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ከኢምር አድቨርታይዚንግ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የጥበብ ድግስ!!
አዲስ አድማስ የእርስዎና የቤተሰብዎ!
Saturday, 02 February 2019 15:33
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና