Saturday, 06 April 2019 15:45

ቀታሪ ግጥም

Written by  ከአንለይ ጥላሁን ምትኩ
Rate this item
(1 Vote)


                 (የተዋነይ ዘጎንጅ "ሙሴ እግዚአብሄርን ፈጠረ" ቅኔያዊ ግጥም )
                     

ግጥምበቋንቋ “ውብድርደራ ”እናበሀሳብ “ስሜትነኪ”ቅመራየተመጠነእምቅአሰነኛኘትነው፡፡ኪናዊነቱአእምሮን፣ልብንናልቦናንመቀተሩላይነው፡፡ቅተራውከልማድመሻገሩነው፡፡ይህደግሞበዘይቤው፣በምሰላው፣በጥልቀቱ፣በውስብስብነቱናበረቀቀውበቱይገለፃል፡፡ውበቱንለመግለፅይመስለኛል፣ፉለር፤ " ግጥምበንግግርየሚገለፅሙዚቃነው፤ሙዚቃደግሞበድምፅየምትገለፅግጥምናት " የሚለን.... ግጥምምሆነሙዚቃመሰረታቸውድምፅነው፡፡የድምፅኪናዊውህደትበምጣኔተሞሽሮሲቀርብልከኛምትይፈጥራል፡፡የተመጠነምትደግሞውብሙዚቃንይፈጥራል፡፡ለዚህነው "ፉለር" ሙዚቃንናግጥምንበድምፅያዋሃዳቸው፡፡ሁለቱምለመደመጥየሚከወኑጥበቦችናቸው፡፡
በድምፅህልውናይቋጠራል፡፡ስውሩግልጥይሆናል፡፡ድምፅረቂቅበመሆኑለነፍስይቀርባል፡፡የግጥምሆነየሙዚቃሀይልምንጭይኸውነው፤ለልብስለሚቀመሩ፡፡
በግጥምሁሉነገራችንንእንቋጥራለን፡፡ስርዓትእንመረምራለን፡፡የጎደለንንእናሟላለን፡፡የማያስፈልገንንእንገፋለን፤ " ስነግጥምየገዛራሱህይወትሒስነው" እንዲሉየስነግጥምሊቃውንት፡፡ሒሱበየትኛውምመንገድ፣ለየትኛውምአካልሊሰነዘርይችላል፡፡ለአብነት፦
እራቤ፣ጥማቴ፣እርዛቴሦስቱ፤
ይደበድቡኛልባንድእየዶለቱ፡፡
እግዜርምእንደሰውባሰትእየማለ፣
አንድእንጀራብለውሙትየለኝምአለ፡፡

ጠኔበርትቶመፈናፈኛስናጣእግዜርንእንማጠናለን፡፡ያምሆኖምላሽስናጣ " የለህማከመንበርህ"ንእናንጎራጉራለን፡፡የስሜቱብርታትእረፍትይነሳል፡፡ለዚህመሰለኝ " ግጥምየብርቱስሜትመግለጫነው" የሚባለው፡፡የሚንተከተክ፣የሚቃትትናቀትሮየሚይዝስሜትይገለፅበታል፡፡ስለሆነምግጥምቀታሪነው፡፡

   [ቀታሪ÷ስሩቀተረነው፡፡ቀተረ÷እኩልለመሆንተከታተለ÷ተቀታተረ÷ተመለካከተ÷ተወዳደረ÷ተተካከለ÷ተመዛዘነ÷ተፈካከረ÷ተፈላለገ (አስ) ከባለቀትርአትቀታተር፡፡( ከሣቴብርሃንተሠማ÷የዐማርኛመዝገበቃላት÷ገፅ፫፻፹፬÷2008 ዓ.ም )  ግጥምምንጬህይወትነውና (ቋንቋው(መንገዱ) አዕምሮን፣ስሜቱልብንእናመልዕክቱልቦናንይቀትራል፡፡) አዕምሮን፣ልቦናንናልብንየቀተረከምናብየሚፈለቀቅየፀነነየጥበብውጤትነው፡፡መቀተሩከልማድጋርየሚደረግግብግብነው፡፡ፈጠራደግሞልማድንመሻገርይጠይቃል፡፡ከልማድያልተሻገረግጥምነፃአያወጣም፡፡አይታኘክም-የተመጠጠነውና፡፡]
                          * * *               ቁጥር 6

[ይህየተዋነይዘጎንጅቅኔነው፡፡ ካየኋቸውትርጉሞችሁሉየተሻለስለሆነመርጨዋለሁ፡፡]

      'ሰውልጅበገዛ'ጁ፥ላስቀመጠውፈጥሮ
ይገዛልበአንክሮ
ሰውፈርቶእንዲገዛ፥እንዲሰላኑሮ
ለዚኽምማስረጃውየሙሴነገርነውአምላኩንመፍጠሩ
አምላኩምመልሶ፥እሱኑፈጠረውበአምሳሉበግብሩ

(ኀሠሣ፣ሕይወትተፈራ፣2009 ዓ.ም፣ገፅ132 ) (ሕይወትታደሰእንደተረጎመችው)
በግጥሙበርካታሀሳቦችተነባብረዋል፡፡በመጀመሪያውአርኬየሰውልጅኑሮይሰምርዘንድለማህበራዊህይወቱህግሰራ፣ቀኖናአስቀመጠ፡፡ለነገሮችመመዘኛመስፈርትቀመረ፡፡በተጨማሪምየሰውልጅለግንዛቤ፣ለአረዳድይመችዘንድቅርፅአስያዘ፣አስተዋወቀ፣በሚስማማውመንገድውስጡንገለፀወይምፈጠረየሚለውተጠቃሽነው፡፡
በሁለተኛውአርኬ "ሙሴእግዜርንፈጠረ " የሚለውዋናጉዳይሲሆንበአምሳሉበግብሩፈጣሪንፈጠረው፣አስተዋወቀው፣ለአእምሮምስልሰጠ፣ቅርፅአስያዘ፣ለመለኮታዊሀይልያለውንግንዛቤእንረዳዘንድገለጠየሚልሲሆንበሌላመልኩደግሞሙሴህልውያልሆነውንእግዚአብሄርፈጠረ፡፡ግብር፣ምግባርናህልውናአላበሰው፡፡በሌለነገርላይስርዓት፣ህግናቀኖናዘረጋ፡፡
በሌላመልኩየሰውልጅባምሳሉናበግብሩእግዜርንእየፈጠረአመለከ፡፡ለፍላጎቱተገዥሆነ፡፡እራሱላረቀቀውቀኖናኖረ፡፡ተማረከ፣እጅሰጠ፡፡የሰብዕና፣ልዕልናመስፈሪያአደረገው፡፡በዚህምምክንያትእራሱንዳግምፈጠረ፡፡ልዕልናተጎናፀፈ፡፡ከሀጢያትነፃ፡፡የፍጥረትአለቃሆነ፡፡እራሱንሾመ፡፡እዚህላይየሰይፉመታፈሪያፍሬውንግጥምማስታወስግድይለናል፡፡እነሆ፦
ሰው
የሴሎችሴሎችክምችት
የቃላትርችት፦--
ጭንቅላታም፣
በባሰይባስዐይነቱነገርያዢ
ፍጥረትንገዢ
ሳያሠልስ
እሱውአንጋሽእሱውንጉሥ፡፡
(ውስጠት፣ሰይፉመታፈሪያፍሬው፣፲፱፻፹፩፣ገፅ 78)
  "መራጭምአስመራጭምእሱው" ያለይመስለኛል፤የሁሉጌታ --ሰው፡፡
በሌላበኩልደግሞበምድርላይየሃይማኖቶችመበርከትምሆነመስፋፋትምክንያቱሰውበሚፈልገውመንገድአምላኩንመፍጠሩነው፡፡ለዚህምእንደምክንያትየሚጠቀሰውደግሞየገደብየለሽፀጋዎችባለቤትመሆኑነው፡፡ገደብየለሽፀጋዎቹንቃቱንይወስናሉ፡፡ለዚህምመሰለኝእየሱስበምድርላይሁሉንምየሰውልጅማሳመንያልቻለው፡፡
በተጨማሪምየሰውልጅበምኞትሰከረ፡፡ህግምአወጣ፡፡ህጉቀኖናሆነናእራሱንፈጠረው፡፡ለመንፃት (ለመመረጥ) ያስቀመጠውንመስፈርትለማሟላትታተረ፣ደከመ፡፡የተሳካለትተመረጠ -- በሰው፡፡ያልተሳካለትተገፋ(ሀጢያተኛሆነ)፡፡ያምሆኖ "ኑሰውንባምሳላችንእንፍጠር" የሚለውአባባልለሙሴምይሰራል፡፡የሰውልጅም "ኑእግዜርንባምሳላችንእንፍጠር " ያለይመስለኛል፡፡
በርግጥግጥሙየሰውንልጅመለኮታዊምልከታእንጂ "በራሱ" የእግዚአብሔርንአለመኖርየሚያረጋግጥአይደለም፡፡ግጥሙየጎደለንንየሚሞላ "መንፈሳዊ " ሰነድነው፡፡የጋራምሰሶለማቆምየሚደረገውንጥረትከማሳየትባሻገርህይወትምልከታእንደሆነችምይጠቁማል፡፡
ግጥሙቅኔያዊበመሆኑየትየለሌፍቺተሸክሟል፡፡ልክእንደሽንኩርትነው፡፡ያመልማሎያህልየተንዠረገገ፡፡ውበቱያማልላል፡፡ስሜቱቁዘማነው፡፡ያብከነክናል፡፡ቀታሪነው፡፡የህይወትሒስበመሆኑብዙቀዳዳይሞላል፡፡ዜማዊከሚባለውየግጥምዓይነትየሚመደብነው፡፡
"ሙሴሕዝቡበህግይገዛዘንድፈጣሪንፈጠረ፡፡ፈጣሪምሙሴንፈጠረ" እንዲሉ፣ " እኛምበህግእንገዛዘንድስነግጥምንፈጠርን፡፡ስነግጥምደግሞእኛንፈጠረ፡፡"  
****
ከአዘጋጁ፡- ጸሃፊውን በኢሜይል አድራሻው፡- This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ማግኘት ይቻላል፡፡

Read 1449 times