የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር “በኪነ ጥበብ ፈጠራ ማበረታቻ ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ” እና “በቴአትር ቤቱ የወደፊት ለውጥ ዙሪያ” ዛሬና ነገ በአዳማ ቶኩማ ሆቴል ውይይት ያካሂዳል፡፡ ውይይቱ በሁለት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ በሚቀርቡ ጥናታዊ ፅሁፎች መነሻነት የሚካሄድ ሲሆን በጉዳዩ ላይ ለሚዲያ አካላት ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ መሆኑንም ቴአትር ቤቱ በላከው መግለጫ አስታውቋል፡፡ በዕለቱ የሚመለከታቸው አካላትና የሚዲያ ባለሙያዎች ተሳታፊ እንደሚሆኑም ለማወቅ ተችሏል፡፡
Published in
ጥበብ
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል