Monday, 09 September 2019 11:43

የግጥም ጥግ

Written by 
Rate this item
(15 votes)

  ጨለማ

       ጨለማዬ
ነውሬን ሸክፎ
እርቃኔን አቅፎ
ሸሽጎ ደብቆ
አኑሮኝ ነበረ
ግና
ብርሀን ይሉት ጠላት
በጨለማዬ ላይ ብርሀኑን አብርቶ
ይኸው ጉድ ሆኛለሁ
ገመናዬ ሁሉ አደባባይ ወጥቶ፡፡
(ዳዊት ጸጋዬ)

Read 3230 times