በክስታኔ ጉራጌ ሕዝብ የልማት ማህበርና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ባሕሎች አካዴሚ በጋራ የተዘጋጀው የክስታንኛ፣
አማርኛና እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት በሽያጭ ላይ ይገኛል፡፡
ይህ የዛሬውም ሆነ መጪው ትውልድ ከታሪኩና ከባሕሉ ጋር አዛምዶ በዕለት ተዕለት ሕይወቱ እንዲጠቀምበት ለማስቻልና ቋንቋው
ዘላቂ ሕይወት እንዲኖረው በማሰብ የተዘጋጀው ክስታንኛ-አማርኛ- እንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት በርካታ ጠቀሜታዎች ያሉት ሲሆን መሸጫ
ዋጋው ብር 300.00 ነው፡፡
ልደታ ክ/ከ ከከፍተኛው ፍ/ቤት ፊት ለፊት ኑር
ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6 ቢመጡ ያገኙታል፡፡
ስልክ፡- 0118 29 95 36
09 10 29 91 98
09 20 01 82 08
የማህበሩ ጽ/ቤት
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል