ከመቶ ዓመት በፊት የተከሰተውና በመላው ዓለም 50 ሚሊዮን ህዝብ የጨረሰው ስፓኒሽ ፍሉ (የህዳር በሽታ)እና ኮሮና ቫይረስ
ለየቅል ናቸው፡፡ በማስታወቂያ ግን በጥቂቱም ቢሆን ይመሳሰላሉ፡፡ በተለይ ወረርሽኙን ለመከላከል እጅ መታጠብንና የፊት ጭምብል
ማጥለቅን ሁለቱም ይመክራሉና፡፡ እ.ኤ.አ በ1918 ዓ.ም ወረርሽኙ በተከሰተ ወቅት በጋዜጦች ላይ ይወጡ የነበሩትን ማስታወቂያዎች
Time ድረ-ገጽ ለትውስታ አውጥቶታል፡፡ ታሪክ ራሱን ይደግማል? እንበል ይሆን?
Published in
ህብረተሰብ