Print this page
Sunday, 24 May 2020 11:16

በኢትዮጵያ ግንቦት 16 ተጨማሪ 88 ሰዎች

Written by 
Rate this item
(12 votes)

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4048 የላብራቶሪ ምርመራ ሰማንያ ስምንት (88) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር አምስት መቶ ሰማንያ ሁለት (582) ደርሷል፡፡

Read 10345 times
Administrator

Latest from Administrator