በግንቦት 29 ቀን 2012 እትም የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ጥናት ነው በሚል በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የወጣውና በኢትዮጵያ እስከ ህዳር 2013 ዓ.ም ድረስ ከ8.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ ይችላሉ፤ ከ26 ሺ በላይ ሰዎች ደግሞ በበሽታው ይሞታሉ የሚለው ዘገባ ኢንስቲቲዩቱን የማይመለከትና የተሳሳተ መረጃ ነው - ብሏል።
በግንቦት 29 ቀን 2012 እትም የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ጥናት ነው በሚል በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የወጣውና በኢትዮጵያ እስከ ህዳር 2013 ዓ.ም ድረስ ከ8.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ ይችላሉ፤ ከ26 ሺ በላይ ሰዎች ደግሞ በበሽታው ይሞታሉ የሚለው ዘገባ ኢንስቲቲዩቱን የማይመለከትና የተሳሳተ መረጃ ነው - ብሏል።