Saturday, 30 January 2021 16:07

“መሐል ልጅ” መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(2 votes)

 የወጣቷ ደራሲ ቤዛዊት ብርሃኑ የመጀመሪያ ሥራ የሆነው “የመሐል ልጅ” ልብ-ወለድ መፅሐፍ ገቤ ላይ ዋለ።
መፅሐፉ በዋናነት በማህበራዊ ህይወት ውጣ ውረድ፣ በትዳር ውስጥ ስሚያጋትመው ፈተናዎች እና በተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ያጠነጥናል የተባለ ሲሆን ደራሲዋ ድንቅ የስነ-ፅሑፍ ችሎታ ተንፀባቆበታልም ተብሏል። በ196 ገፅ የተቀነበበው መፅሐፉ በ140 ብር ለገበያ መቅረቡም ታውቋል።

Read 11296 times