Print this page
Saturday, 06 February 2021 13:41

“ችካል እና እርምጃ” መፅሐፍ በገበያ ላይ ዋለ

Written by  ናፍቆት ዩሴፍ
Rate this item
(0 votes)

   የእውቁ ገጣሚና ደራሲ በድሉ ዋቅጀራ (ዶ/ር) አስረኛ ሥራው የ ሆነው “ችካል እና እርምጃ” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ከሰሞኑ በገበያ ላይ ውሏል። ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሰው ልቦለዱ፤ በ312 ገፆች ተቀንብቦ በ180 ብር እየተሸጠ ነው፡፡


Read 3440 times