Saturday, 16 July 2022 18:08

“የፈረንጅ ሚስት” ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

  በደራሲ እስከዳር ግርማ የተጻፈው “የፈረንጅ ሚስት” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቅቷል።
መፅሐፉ ከተለያየ ሃገር የመጡና የተለያየ የቆዳ ቀለም ያላቸው ወንዶች ባገቡ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ዙሪያ የሚያጠነትን ነው።
በሞዴልነቷ አምባሳደርነቷ የምትታወቀው ደራሲዋ፤ በቅርቡ ለአንባቢያን ባደረሰችው “ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?” የተሰኘ መጽሐፏ አድናቆት ተችሯታል።
ደራሲዋ ከዚህ ቀደም “ቁጥር እንግዳ” እና “ሰውነቷ” የተሰኙ ፊልሞችን ፕሮዲዩስ በማድረግና በመተወን የምትታወቅ ሲሆን የ”ሰውነቷ” ፊልም ደራሲም ነች።

Read 32395 times