የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በሆነችው ወይዘሪት ትዕግስት አለምነህ የተዘጋጁ 66 ግጥሞች የተካተቱበት “የዝምታ ጩኸት” የተሰኘ የግጥም መድበል ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ በስፕሪንግ ማተሚያ ቤት የታተመው ባለ 85 ገፆች መፅሐፍ ለሃገር ውስጥ ገበያ 20 ብር፣ ለውጭ ደግሞ በ10 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡
የምጣኔ ሀብት ባለሙያ በሆነችው ወይዘሪት ትዕግስት አለምነህ የተዘጋጁ 66 ግጥሞች የተካተቱበት “የዝምታ ጩኸት” የተሰኘ የግጥም መድበል ከትናንት በስቲያ በብሔራዊ ቤተመፃሕፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ተመረቀ፡፡ በስፕሪንግ ማተሚያ ቤት የታተመው ባለ 85 ገፆች መፅሐፍ ለሃገር ውስጥ ገበያ 20 ብር፣ ለውጭ ደግሞ በ10 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡