Friday, 11 August 2023 00:00

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መሰረት፣ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ተጠርጣሪዎች ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሆነ ተገለጸ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

 
በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መሰረት 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ፣ የጠቅላይ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)  በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን የመጀመሪያ ምዕራፍ ተግባራት መገምገሙን አስታውሰዋል፡፡
የፀጥታ ችግር በተከሰተባቸው የአማራ ከልል አካባቢዎች፣ የተቋማት እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት እየተመለሰ መሆኑንም ተናግረዋል።

Read 939 times