የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) የቀድሞ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ ከማንኛውም የፓርቲ ፖለቲካ እራሳቸውን በይፋ ማግለላቸውን አስታውቀዋል። ፕሮፌሰሩ ውሳኔያቸውን በይፋ በላኩት ልዩ ደብዳቤ የገለጹ ሲሆን፥ ይህ ከፖለቲካ የመውጣት ውሳኔያቸውም ከሐምሌ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ የጸና እንደሚሆን አረጋግጠዋል።
ላለፉት በርካታ ዓመታት በሀገሪቱ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ውስጥ በንቃት ሲሳተፉ የቆዩት ፕሮፌሰር ዝናቡ፥ ይህንን ውሳኔ ለማሳለፍ የተገደዱት በአሁኑ ወቅት የፖለቲካ ትግሉ «ውጤት አልባ» ሆኖ ስላገኙት መሆኑን ገልጸዋል።
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ…
https://t.me/AdissAdmas
Sunday, 19 July 2026 09:39
የኢሕአፓው የቀድሞ መሪ ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ ከፖለቲካው ዓለም ራሳቸውን አገለሉ
Written by Administrator
Published in
ነፃ አስተያየት

