Tuesday, 04 August 2026 13:54

ፖለቲከኛ አበበ አካሉ በቁጥጥር ስር ዋሉ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)
የቀድሞው የኢዜማ አባል እና ፖለቲከኛ አቶ አበበ አካሉ በፌደራል ፖሊሶች ተይዘው ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ ግቢ እንደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው እና የአይን እማኞች አረጋገጡ።
በወቅታዊ ጉዳዮች ትንታኔዎችና በፓርቲ ፖለቲካ እንቅስቃሴያቸው የሚታወቁት አቶ አበበ በምን ምክንያት እንደተያዙ እስካሁን በይፋ የታወቀ ነገር የለም።
የቴሌግራም ቻናልችንን በመቀላቀል የአዲስ አድማስን መረጃ ይከታተሉ…
Read 2443 times