Friday, 28 August 2026 17:10

የኢትዮጵያ ወጣት አትሌቶች በኬንያው የዞን 5 ኦሎምፒክ ደምቀዋል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በኬንያ ሲካሄድ የቆየው የሁለተኛው አፍሪካ ዞን 5 ወጣቶች ኦሎምፒክ ውድድር ትናንት ምሽት ተጠናቋል። ኢትዮጵያ በውድድሩ ካስመዘገበቻቸው አጠቃላይ 12 ሜዳሊያዎች ውስጥ 6ቱን (4 ወርቅ እና 2 ብር) በአትሌቲክስ አግኝታለች።

የወርቅ ሜዳሊያዎቹን በሴቶች 800፣ 1500፣ 3000 እና 5000 ሜትር የእርምጃ ውድድር ስናገኝ፤ የብር ሜዳሊያዎቹ ደግሞ በወንዶች 1500 እና 3000 ሜትር ተመዝግበዋል።

Read 1278 times