Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 10 November 2012 15:47

16ኛው “ግጥምን በጃዝ ረቡእ” ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ወጣትና አንጋፋ ገጣሚያን በሙዚቃ እየታጀቡ ግጥሞች የሚያቀርቡበት “ግጥምን በጃዝ” ፕሮግራም የፊታችን ረቡዕ ከምሽቱ 12 ጀምሮ እንደሚቀርብ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በራስ ሆቴል ትልቁ አዳራሽ በሚቀርበው ዝግጅት ላይ አንጋፋዋ አርቲስት ሙሉአለም ታደሰ የትያትር ቅንጭብ የምታቀርብ ሲሆን አርቲስት አለማየሁ ታደሰ፣ ሜሮን ጌትነት፣ ምንተስኖት ማሞ፣ ምስራቅ ተረፈ፣ ደምሰው መርሻ፣ በኃይሉ ገብረመድህን ደግሞ የግጥም፣ የወግ እና የዲስኩር ሥራዎቻቸውን ለታዳሚዎች ያቀርባሉ፡፡ የዝግጅቱ መግቢያ ዋጋ 50 ብር እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 4361 times Last modified on Saturday, 10 November 2012 15:50

Latest from