Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 10 November 2012 15:50

“ኢዮሃ ሲኒማ” ነገ “ቀይሥሮች” መጽሐፍ ማክሰኞ ይመረቃሉ

Written by 
Rate this item
(0 votes)


200 መቀመጫ ያለው ሲኒማ ቤቱ፤ በወቅቱ የፊልም ቴክኖሎጂ የተደራጀ ነው ተብሏል፡፡ በሌላም በኩል በእስክንድር መርሃጽድቅ የተዘጋጀው “ቀይ ሥሮች እና ሌሎች…”መጽሐፍ ማክሰኞ ፒያሳ በሚገኘው የብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ ከቀኑ 11 ሰዓት የሚመረቀው ባለ 120 ገጽ መጽሐፍ፤ 20 ማህበራዊ ትችቶችና ሌሎች ጉዳዮች ያካተተ ነው፡፡ በቀይሽብር ሰማእታት ቤተመዘክር የሚገኘው “ኢዮሃ ሲኒማ” ነገ ከጠዋቱ 3 ሰዓት እንደሚመረቅ ድርጅቱ ገለፀ፡፡

Read 3212 times

Latest from