Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 17 November 2012 12:16

“ዋትስ አውት” ለህፃናት ገቢ ማሰባሰቢያ ባዛር አዘጋጀ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

“የአባታችን ጓዳ” በሚባል ድርጅት ለሚረዱ ህፃናት ገቢ ማሰባሰቢያ “ዋትስ አውት” ያዘጋጀው ባዛር ትናንት ተከፈተ፡፡ ከጠዋቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ክፍት ሆኖ በሚቆየው ባዛር፤ ልዩ ልዩ የጌጣ ጌጥ እና የእደ ጥበብ ምርቶቻቸውን የሚያቀርቡ 25 ድርጅቶች ይሳተፉበታል፡፡ “የአባታችን ጓዳ” የተባለው የበጎ አድራጎት ተቋም በየቀኑ ከ150 በላይ ህፃናትን በመመገብ የሚሰራ ነው፡፡ ባዛሩ ነገ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Read 2613 times