Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Print this page
Saturday, 24 November 2012 12:23

“ጥላ ከለላዬ” ማክሰኞ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በአኮርድዮን ዘፈኖቹ የሚታወቀው የእውቁ ድምፃዊ ፍሬው ኃይሉ ልጅ ዳዊት ፍሬው “ጥላ ከለላዬ” በሚል ርእስ ያሳተመውን አልበም የፊታችን ማክሰኞ ከቀኑ 11 ሰአት በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት እንደሚያስመርቅ ገለጠ፡፡ በሙዚቃ መሳርያ ብቻ የተቀናበሩት ዜማዎች የጥላሁን ገሠሠን፣ የፍሬው ኃይሉን፣ የማህሙድ አህመድን፣ የምኒሊክ ወስናቸውን ዘፈኖች የያዘው አልበም፤ ለዳዊት ሁለተኛ አልበሙ ነው፡፡ “ጥላ ከለላዬ” ከማክሰኞው ምርቃት በኋላ ለሕዝብ መቅረብ እንደሚጀምር ሙዚቀኛው ለአዲስ አድማስ ተናግሯል፡፡

Read 3281 times

Latest from