ዘነበ ተስፋዬ (ዲንጐ) ፅፎ ያዘጋጀው “ግራና ቀኝ” ትያትር ዛሬ እንደሚመረቅ ጥሩ አየሁ ፕሮሞሽን እና ጀዋሬ ፕሮዳክሽን አስታወቁ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ትያትር ገነት ንጋቱ፣ አስቴር በዳኔ፣ ዘነበ ተስፋዬ፣ ትንሳኤ ብርሃነ፣ ሜሮን ፋንቱ፣ አሳምነው ዘነበ፣ እና ምስራቅ ወርቁ ይተውናሉ፡፡
ዘነበ ተስፋዬ (ዲንጐ) ፅፎ ያዘጋጀው “ግራና ቀኝ” ትያትር ዛሬ እንደሚመረቅ ጥሩ አየሁ ፕሮሞሽን እና ጀዋሬ ፕሮዳክሽን አስታወቁ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ትያትር ገነት ንጋቱ፣ አስቴር በዳኔ፣ ዘነበ ተስፋዬ፣ ትንሳኤ ብርሃነ፣ ሜሮን ፋንቱ፣ አሳምነው ዘነበ፣ እና ምስራቅ ወርቁ ይተውናሉ፡፡