Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 24 November 2012 12:27

“ግራና ቀኝ” ትያትር ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

ዘነበ ተስፋዬ (ዲንጐ) ፅፎ ያዘጋጀው “ግራና ቀኝ” ትያትር ዛሬ እንደሚመረቅ ጥሩ አየሁ ፕሮሞሽን እና ጀዋሬ ፕሮዳክሽን አስታወቁ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ በሚመረቀው ትያትር ገነት ንጋቱ፣ አስቴር በዳኔ፣ ዘነበ ተስፋዬ፣ ትንሳኤ ብርሃነ፣ ሜሮን ፋንቱ፣ አሳምነው ዘነበ፣ እና ምስራቅ ወርቁ ይተውናሉ፡፡

Read 3058 times