Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Monday, 08 August 2011 09:41

የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር ነገ አመራር ይመርጣል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር ነገ ጧት በብሔራዊ ትያትር ስቱዲዮ አዳራሽ የአመራር አባላት እንደሚመርጥ አሳወቀ፡፡ በደራሲ የምወድሽ በቀለ ፕሬዚዳንትነት የሚመራው የአሁኑ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አመራር ለሁለተኛ ጊዜ መወዳደር እንደሚችልና የተጓደሉ አመራሮችን ለመምረጥም መታቀዱን ከማህበሩ የተገኘው መግለጫ ያስረዳል፡፡ ከምርጫው ሌላ መደበኛ የኪነጥበብ ዝግጅት እንደሚኖርም ማወቅ ተችሏል፡፡

Read 3918 times