በሌላ በኩል ..ጋላህቲ ሰጊ.. በተሰኘው የህወሐት የትጥቅ ትግልን የሚተርክ መሐፉ የሚታወቀው ሙልጌታ ደባልቀው አዲስ መሐፍ በቅርቡ አሳትሟል፡፡
..ሓቦ-ሕገላት ተጋሩ.. በሚል ርእስ በትግርኛ የቀረበው መሐፍ ዛሬ ከቀኑ 9 ሰዓት በሒልተን ይመረቃል፡፡ ከዚሁ መሐፍ ጋር በወልደስላሴ ወልደሚካኤል በእንግሊዝኛ የተፃፈው |Terrorism in Ethiopia and The Horn of Africa የተሰኘ መሐፍ ይመረቃል፡፡ በመፃህፍቱ ምረቃ የትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አባይ ወልዱ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡