የሊዮ ቶልስቶይ ድርሰት የሆነውና በተመሳሳይ ርእስ አቶ ወጋየሁ በለው ወደ አማርኛ የተተረጐመው ..አና ካሬኒና.. ረዥም ልቦለድ መሐፍ ለውይይት እንደሚቀርብ የሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብና የውይይት ክበብ አስታወቀ፡፡ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ የመነሻ ሃሳብ በማቅረብ የሚያወያዩት አቶ አለማየሁ አሊ ናቸው፡፡
የሊዮ ቶልስቶይ ድርሰት የሆነውና በተመሳሳይ ርእስ አቶ ወጋየሁ በለው ወደ አማርኛ የተተረጐመው ..አና ካሬኒና.. ረዥም ልቦለድ መሐፍ ለውይይት እንደሚቀርብ የሚዩዚክ ሜይ ዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብና የውይይት ክበብ አስታወቀ፡፡ ውይይቱ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በአምስት ኪሎው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ የመነሻ ሃሳብ በማቅረብ የሚያወያዩት አቶ አለማየሁ አሊ ናቸው፡፡