በ2003 ዓ.ም በቂ በሆነ ሁኔታ ጥበብ አድጓል፡፡ እኔ በግሌ ..አባይ ወይስ ቬጋስን.. ሠጥቻለሁ፡፡ ለእኔ በ2003 ዓ.ም አስቸጋሪ ወቅት የነበረው ..አባይ ወይስ ቬጋስ.. ፊልም ለማሳየት የተፈጠረው የአዳራሽ ግርግር ነበር፡፡
አስደሳቹ ደግሞ መሳካቱ ሲሆን ሌላው ሰባት ወር ደክሜ የሠራሁት ፊልም ከእነላፕቶፔ መሠረቁ አሳዛኙ ነገር ነው፡፡ በአገር ደረጃ አስደሳቹ የአባይ ግድብ መገንባቱ ነው፡፡
በአጭር ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ከምዕራባያውያን ቀድማ ቁጥር አንድ ትባላለች ብዬ አስባለሁ፡፡ መልካም ምኞቴ ይህ ነው፡፡
ቴዎድሮስ ተሾመ
የፊልም ዳሬክተር እና ተዋናይ
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ