Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 10 September 2011 13:49

..ኢትዮጵያ ቁጥር አንድ ትባላለች..

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በ2003 ዓ.ም በቂ በሆነ ሁኔታ ጥበብ አድጓል፡፡ እኔ በግሌ ..አባይ ወይስ ቬጋስን.. ሠጥቻለሁ፡፡ ለእኔ በ2003 ዓ.ም አስቸጋሪ ወቅት የነበረው ..አባይ ወይስ ቬጋስ.. ፊልም ለማሳየት የተፈጠረው የአዳራሽ ግርግር ነበር፡፡
አስደሳቹ ደግሞ መሳካቱ ሲሆን ሌላው ሰባት ወር ደክሜ የሠራሁት ፊልም ከእነላፕቶፔ መሠረቁ አሳዛኙ ነገር ነው፡፡ በአገር ደረጃ አስደሳቹ የአባይ ግድብ መገንባቱ ነው፡፡
በአጭር ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ከምዕራባያውያን ቀድማ ቁጥር አንድ ትባላለች ብዬ አስባለሁ፡፡ መልካም ምኞቴ ይህ ነው፡፡
ቴዎድሮስ ተሾመ
የፊልም ዳሬክተር እና ተዋናይ

Read 3322 times Last modified on Saturday, 10 September 2011 13:53