Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 01 December 2012 14:47

“ሮማን የወረረ ጀግና” ነገ ውይይት ይካሄድበታል

Written by 
Rate this item
(3 votes)

“ሮማን የወረረ ጀግና” በሚል ርዕስ ባለፈው ዓመት በትዕኩ ባህታ ተተርጉሞ ለንባብ የበቃው መፅሃፍ ነገ ከቀኑ በ8 ሰዓት በብሄራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ ውይይት እንደሚደረግበት ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ፡፡ ውይይቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር አቶ ሰለሞን ተሰማ ይመሩታል፡፡

Read 4581 times