ለታሪክ አድቨርታይዚንግ ፕሮዲዩስ ያደረገው የቢኒያም ወርቁ “አራቱ” የቤተሰብ ኮሜዲ ትያትር ነገ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ከቀኑ 8 ሰዓት እና ከምሽቱ 12 ሰዓት በሚመረቀው ትያትር ላይ ሳምሶን ታደሰ፣ ፍቃዱ ከበደ ማሞ፣ ቅድስት ገብረሥላሴ እና ራሄል ተሾመ ይተውናሉ፡!
ለታሪክ አድቨርታይዚንግ ፕሮዲዩስ ያደረገው የቢኒያም ወርቁ “አራቱ” የቤተሰብ ኮሜዲ ትያትር ነገ እንደሚመረቅ አዘጋጆቹ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ከቀኑ 8 ሰዓት እና ከምሽቱ 12 ሰዓት በሚመረቀው ትያትር ላይ ሳምሶን ታደሰ፣ ፍቃዱ ከበደ ማሞ፣ ቅድስት ገብረሥላሴ እና ራሄል ተሾመ ይተውናሉ፡!