ዜና

Rate this item
(0 votes)
ኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) እና የኢትዮ ቴሌኮም በጋራ ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት አደረጉ። በውይይቱ ወቀት የኢመደአ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሶካ በኢመደአ የእድገት ጉዞ ውስጥ የቴሌኮም አሻራ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸው ሁለቱ ተቋማት ትብብራቸዉን ወደ ላቀ ደረጃ በማሳደግ…
Rate this item
(3 votes)
• ተቋሙ በአፍሪካ የአይቲ ማዕከል ለመሆን እየሰራ መሆኑ ተጠቁሟልበአፍሪካ የአይቲ ማዕከል ለመሆን ራዕይ ሰንቆ በአዲስ መልክ እየተዋቀረና እየተደራጀ መሆኑ የተነገረለት የአይቲ ፓርክ ኮርፖሬሽን፤ ከሁለት ሳምንት በኋላ በይፋ ሥራ እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ በአይቲ ፓርኩ፣ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የግል የዳታ ማዕከል አገልግሎት መስጠት…
Rate this item
(1 Vote)
የአምራች ኢንተርፕራይዞች አገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር ለ5 ቀናት ይካሄዳል• ኤግዚቢሽንና ባዛሩ ታህሳስ 3 በስካይ ላይት ሆቴል ይከፈታል”ኢትዮጵያ ታምርት፤ እኛም እንሸምት” በሚል መሪ ቃል፣ ”የኛ ምርት” የተሰኘ የአምራች ኢንተርፕራይዞች አገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር፣ ከታሕሳስ 3 እስከ ታሕሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም…
Rate this item
(1 Vote)
መንግስት ኢሠመኮ ያወጣው ሪፖርት ሐሠተኛና ሚዛናዊነት የጎደለው ነው ሲል አጣጥሎታልበአማራ ክልል በሚገኙ ሁሉም ዞኖች ከሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ባለው ጊዜ በከባድ መሣሪያ እና በድሮን ድብደባ የታገዘ የትጥቅ ግጭት መካሄዱንና በግጭቱም ጨቅላ ሕጻንን ጨምሮ ንጹሃን የክልሉ ነዋሪዎች እንደተገደሉ እና የአካል…
Rate this item
(1 Vote)
በአማራ እና በኦሮሚያ ክልሎች የቀጠለው ግጭትም አሣስቦኛል ብላለች።ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ጠብ ከሚያጭሩ ድርጊቶች በመቆጠብ የአካባቢውን አገራት ነጻነት፣ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ማክበር እንዳለባቸው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ገለፁ ። ውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ አክለውም በአማራ፣ ኦሮሚያ…
Rate this item
(1 Vote)
ዜናዎችን በመዘገባቸው እና መረጃዎችን ለሕዝብ ይፋ በማድረጋቸው ብቻ በአለማችን ከ1,600 የሚበልጡ ጋዜጠኞች መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ድርጅትUNESCO አስታውቋል። በሰሩት የዜና ዘገባ ምክንያት ከተገደሉ 10 ጋዜጠኞች የዘጠኙ ገዳዮች አለመቀጣታቸውንም ዩኔስኮ በዘገባው አክሏል ።እ.አ.አ በየአመቱ ኅዳር 2 ቀን በመላው…