ዜና
• የህንጻውን ዲዛይን አስተዋውቋል፤ የስምና የንግድ ምልክት ለውጥም አድርጓል • ስሙን ከ “ደቡብ ግሎባል ባንክ” ወደ “ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ” ለውጧል • ባንኩ ጠቅላላ ሃብቱን በሦስት ዓመት ውስጥ 50 ቢ. ለማድረስ አቅዷልደቡብ ግሎባል ባንክ የዋና መ/ቤት ህንጻ ዲዛይኑን ያስተዋወቀ ሲሆን፤ በቅርቡ…
Read 1278 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 September 2023 21:08
ኤግል ኮሌጅ በመጀመሪያ ድግሪ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 405 ተማሪዎች አስመረቀ
Written by Administrator
ኤግል ኮሌጅ በመጀመሪያ ድግሪ መርሃግብር ያስተማራቸውን 405 ተማሪዎች፣ በትላንትናው ዕለት ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 5፡30 በኦሮሚያ ባህል አዳራሽ አስመረቀ፡፡ከማኔጅመንት የትምህርት ክፍል የላቀ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫ አሸናፊ የሆነው ተመራቂ ዮናስ ገ/አማኑኤል፤ በትጋት የሰራና የደከመ ተማሪ ሁሌ ለላቀ ውጤት እንደሚበቃ ተናግሯል፡፡ ቂሊንጦ…
Read 994 times
Published in
ዜና
- በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ በነዳጅ ዋጋ ላይ 55 በመቶ ጭማሪ ተደርጓል - የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው በኑሮ ውድነቱ ላይ ቤንዚን ማርከፍከፍ ነው ተብሏል - በየእለቱ 2.5 ሚሊ. ሊትር ቤንዚንና 8 ሚሊ. ሊትር ናፍጣ ጥቅም ላይ ይውላል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…
Read 1704 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 September 2023 00:00
በትግራይ ክልል ሊካሄድ የታቀደው ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ታገደ ከጳጉሜ 2-4 ሊካሄድ የሰበ ነበር
Written by Administrator
በትግራይ ክልል ውስጥ ከጳጉሜ 2 ሊካሄድ ታስቦ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ መታገዱ ተገለጸ፡፡በክልሉ ስርነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው የተባለው ይኸው ሰላማዊ ሰልፍ፤ በውናት፣ ሳልሳይ ወያነና ባይቶና ትግራይ ፓርቲ አማካኝነት መጠራቱ የተነገረ ሲሆን ሰላማዊ ሰልፉ በአዲሱ የመቀሌ ከተማ አስተዳደር መታገዱ ታውቋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ…
Read 1476 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 September 2023 00:00
በጆሃንስበርግ ከተማ ህንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከሞቱት ሰዎች መካከል ኢትዮጵያውያን መኖራቸው ተጠቆመ
Written by Administrator
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር የለም በደቡብ አፍሪካም ዋና ከተማ ጆሃንስበርግ ውስጥ በሚገኝ ባለ 5 ፎቅ ህነፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከሞቱት 75 ሰዎች መካከል ኢትዮጵያውያም እንደሚገኙበት ምንጮች ለአዲስ አድማድስ ጠቆሙ።በመሃል ከተማዋ የንግድ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ…
Read 1247 times
Published in
ዜና
አገሪቱ ከሶስት ወራት በፊት ከመስከረም ወር ጀምሮ የአማርኛ ቋንቋንና የስዋህሊ ቋንቋዎችን በሞስኮ በሚገኙ አራት ትምህርት ቤቶች ማስተማር እንደምትጀምር ማስታወቋ የሚታወስ ሲሆን በዚሁ መሰረትም ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የአማርኛ ቋንቋና የሰዋህሊ ቋንቋዎች ሞስኮ ውስጥ በሚገኙ ት/ቤቶች ማስተማር እንደሚጀመር የሞስኮ ትምርትና ሳይንስ ክፍል…
Read 1294 times
Published in
ዜና